Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ተረፈ ባሮክ 5:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 ስለ ወገ​ኖ​ችህ ስለ እስ​ራ​ኤ​ልም እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ፤ ስለ ተወ​ደ​ደው ስለ ሱራ​ፌል ምስ​ጋና፥ በጎ መዓዛ ስላ​ለው ስለ ኪሩ​ቤ​ልም ዕጣን እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ፤ የጽ​ድቅ ሊቀ መላ​እ​ክት ሚካ​ኤ​ልም በእ​ው​ነት አመ​ስ​ጋኝ ነው፤ የሚ​ያ​በ​ራ​ልኝ፥ ጻድ​ቃ​ንም እስከ ገቡ​ባ​ቸው ድረስ የጽ​ድቅ በሮ​ችን የሚ​ከ​ፍ​ት​ልኝ እርሱ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ተረፈ ባሮክ 5:38
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች