ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 6:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 አባቶችም ለልጆቻቸው፥ ልጆችም ለአባቶቻቸው፥ ወንድሞችም ለወንድሞቻቸው፥ ዘመዶችም ለዘመዶቻቸው፥ ወዳጆችም ለወዳጆቻቸው መለመን ይችላሉን?” ምዕራፉን ተመልከት |