ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 15:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከዚህ ሁሉ በኋላም ስለ ሞቱ፥ ስለ ዕድሜው ማጠርም አይጨነቅም፤ ነገር ግን ከወርቅ ሠሪዎችና ክብር አቅላጮች ጋር ይፎካከራል፤ የነሐስ ሠራተኞችን ለመምሰል ይጥራል፤ አስመስሎ በመሥራቱም ይታበያል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በእርሱም ዘንድ ያለው ትጋት ይሠራና ይደክም ዘንድ ስላለውና ሕይወቱም ጥቂት ስለሆነ አይደለም። ወርቅና ብርን የሚሠሩ ሰዎችን ይፎካከራቸው ዘንድ ነው እንጂ፤ ናስ ሠሪዎችንም ይመስላቸው ዘንድ ነው እንጂ፥ የተዋረደውንም ሠርቶ ክብር ይሰጠዋል። ምዕራፉን ተመልከት |