Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 15:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ከንቱ ድካም እርሱ ራሱ በቅርቡ ከወጣበት አፈር፥ ብዙም ሳይቆይ የተዋሳትን ነፍስ እንዲመልስ በተጠየቀ ጊዜ ከሚገባበት ምድር፥ ከዚያው ጭቃ ፍሬ ቢሱን ጣኦት ቀረጸ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ለክ​ፋት የሚ​ደ​ክም ሰው ግን ከዚያ ጭቃ ከንቱ ጣዖ​ትን ይሠ​ራል፥ ይህም ከጥ​ቂት ቀን አስ​ቀ​ድሞ ከም​ድር ተሠራ፤ ከጥ​ቂት ቀንም በኋላ ከእ​ርሷ ወደ ወጣ​ባት ምድር ይመ​ለስ ዘንድ አለው፥ ስለ ነፍሱ ፍር​ድም ይመ​ረ​መ​ራል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 15:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች