Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 44:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ቃል ኪዳኑን በያዕቆብ ራስ ላይ አሳረፈ፤ ቡራኬውን ሰጠው፤ ምድርን ርስቱ እንድትሆን ፈቀደ፤ እርሱም ሸነሸናት፤ ለዐሥራ ሁለቱ ነገዶችም አከፋፈላቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 በያ​ዕ​ቆብ ራስ ላይም ዐረ​ፈች፥ በረ​ከ​ቱም ተገ​ለ​ጠ​ች​ለት፥ እር​ሷ​ንም ርስት አድ​ርጎ ሰጠው፤ ርስ​ታ​ቸ​ው​ንም በየ​ወ​ገ​ና​ቸው ለየ​ላ​ቸው፥ ለዐ​ሥራ ሁለቱ ነገ​ድም ርስ​ታ​ቸ​ውን ከፈ​ለ​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 44:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች