ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 44:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ታላቅ ሰዎችን፥ አባቶቻችንን፥ እንደ ትውልዳቸው ቅደም ተከተል እናመስግናቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የከበሩ ሰዎችንና አባቶቻችንን በዘመናቸው እናመስግናቸው። ምዕራፉን ተመልከት |