ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 40:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ወርቅና ብር ጠንክረህ እንድትቆም ያደርጋሉ፤ ከሁለቱም የተሻለው ደግሞ መልካም ምክር ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ወርቅና ብር ሀገርን ያጸናሉ፤ ከሁለቱም ይልቅ በጎ ምክር ደስ ታሰኛለች። ምዕራፉን ተመልከት |