ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 “ያደረጉትን ስምምነትና መሐላ ስላፈረሱ እነዚያ ሰዎች እውነተኝነትና ትክክለኝነት የለባቸውም” ተባሉ። ፍርሃትና ጭንቀትም በነሱ ላይ ነገሠ። ምዕራፉን ተመልከት |