የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከገ​ን​ዘ​ብህ ምጽ​ዋት ስጥ፤ ምጽ​ዋ​ት​ንም በም​ት​መ​ጸ​ውት ጊዜ በገ​ን​ዘ​ብህ አት​ን​ፈግ፤ ከድ​ኃም ፊት​ህን አት​መ​ልስ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊቱን ከአ​ንተ አይ​መ​ል​ስም።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከንብረትህ ሁሉ ምጽዋትን ስጥ፥ ፊትህን በድሆች ላይ አታዙር፥ እግዚአብሔርም ፊቱን ከአንተ አያዞርም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች