እናቱ ሐናም በሞተች ጊዜ ካባቱ ጋራ ቀበራት። ጦብያም ከሚስቱና ከልጆቹ ጋር አማቱ ራጉኤል ወዳለበት ወደ ባጥና ሄደ።
ጦብያ እናቱ በሞተች ጊዜ ከአባቱ ጐን ቀበራት። ከዚህ በኋላ ከሚስቱና ከልጆቸ ጋር ወደ ሜዶን ሄደ፥ በኢቅባጥና ከአማቹ ከራጉኤል ጋር ተጠመቀ።