የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ መከ​ራህ የሚ​ያ​ዝኑ ሁሉ ብፁ​ዓን ናቸው፤ ክብ​ር​ህን ሁሉ አይ​ተው በአ​ንተ ደስ ይላ​ቸ​ዋ​ልና፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙም ደስ ይላ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንቺን የሚወዱ ሁሉ የተባረኩ ናቸው፥ በሰላምሽ የሚደሰቱ የተባረኩ ናቸው፥ በደረሰብሽ ቅጣት ሁሉ ስለ አንቺ የሚያዘኑ የተባረኩ ናቸው፤ እነርሱ በመጪዎቹ ቀኖች መባረክሽን አይተው በውስጥሽ ሆነው ይደሰታሉና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች