Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 በጻ​ድ​ቃን ልጆች ደስ ይል​ሃል፤ አቤቱ፥ በአ​ን​ድ​ነት ተሰ​ብ​ስ​በው የጻ​ድ​ቃ​ንን ጌታ አን​ተን ያመ​ሰ​ግ​ና​ሉና፥ የሚ​ወ​ድ​ዱህ ብፁ​ዓን ናቸ​ውና፤ በሰ​ላ​ም​ህም ደስ ይላ​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 በዚያን ጊዜ በጻድቁ ልጆች ምክንያት ትፈነድቂያለሽ፥ ትደሰቻለሽም፤ እነርሱ ሁሉ ተሰብስበው የዘመናትን ጌታ ይባርካሉና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች