የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስም ማለ​ደ​ልኝ፤ ወደ ነነ​ዌም መለ​ሰኝ። አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስም የማ​ኅ​ተ​ምና የቤቱ ንብ​ረት ጠባቂ ነበር። አስ​ራ​ዶ​ንም ዳግ​መኛ ሾመው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ አሂካር አማለደኝና ወደ ነነዌ እንድመለስ ተፈቀደልኝ። በአሦር ንጉሥ በሰናክሬም ጊዜ አሂካር የወይን ጠጅ ቀጂዎች አለቃ፥ የመንግሥት ማኀተም ጠባቂ፥ የገንዘብ ቤቱ አስተዳዳሪና ነበር። ንጉሡ ኤሳራዶንም በዚህ በሥራው ላይ በድጋሚ ሾመው። እርሱም ዘመዴ የወንድሜ ልጅ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች