የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 50:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝ​ቡም ወደ ልዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጸ​ልዩ ነበር፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ ጸን​ተው ሥር​ዐ​ቱን እስ​ኪ​ጨ​ርሱ ድረስ ይቅር በሚል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይለ​ምኑ ነበር፤ ሥር​ዐ​ቱ​ንም ያከ​ና​ውኑ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጌታ ሥርዓተ ጸሎትና ሥርዓተ አምልኮው እስኪፈጸም ድረስ፥ በመሐሪው አምላክ ፊት ይጸለያሉ፥ ታላቁን አምላክ ይማፀናሉ፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 50:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች