የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1 ሳሙኤል 30:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በኢ​ያ​ሬ​ሞት በቤ​ር​ሳ​ቤህ ለነ​በሩ፥ በኖ​ባማ ለነ​በሩ፥

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በቄናውያን ከተሞችም ለነበሩ፥ በሔርማ ለነበሩ፥ በቦራሣን ለነበሩ፥ በዓታክ ለነበሩ፥ በኬብሮን ለነበሩ፥ ዳዊትና ሰዎቹም በተመላለሱበት ስፍራ ለነበሩ ሰዎች ሁሉ ላከ።

ምዕራፉን ተመልከት



1 ሳሙኤል 30:30
8 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በዚ​ያም ተራራ ላይ የተ​ቀ​መጡ ዐማ​ሌ​ቃ​ዊና ከነ​ዓ​ናዊ ወረዱ፤ መት​ተ​ዋ​ቸ​ውም እስከ ኤርማ ድረስ አሳ​ደ​ዱ​አ​ቸው። ወደ ከተ​ማም ተመ​ለሱ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ድምፅ ሰማ፤ ከነ​ዓ​ና​ው​ያ​ን​ንም አሳ​ልፎ በእ​ጃ​ቸው ሰጣ​ቸው፤ እነ​ር​ሱ​ንም፥ ከተ​ሞ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሕርም ብለው አጠ​ፉ​አ​ቸው፤ የዚ​ያን ስፍራ ስም “ሕርም” ብለው ጠሩት።


የኤ​ር​ሞት ንጉሥ፥ የዓ​ራድ ንጉሥ፥


ኤለ​ቦ​ሂ​ዳድ፥ ቤቴ​ልና ኤር​ማም፤


ሌምና፥ ኤተቅ፥ አኖክ፥


ኤር​ቱላ፥ ቡላ፥ ሔር​ማም፤


ሬሞን፥ ቴልካ፥ ኢያ​ቴር፥ አሳ​ንም፥ አራት ከተ​ሞ​ችና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው፤


ይሁ​ዳም ከወ​ን​ድሙ ከስ​ም​ዖን ጋር ሄደ፤ በሴ​ፌት የተ​ቀ​መ​ጡ​ት​ንም ከነ​ዓ​ና​ው​ያ​ንን መቱ፤ ፈጽ​መ​ውም አጠ​ፉ​አት፤ የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱ​ንም ስም ሕርም ብለው ጠሩ​አት።