30 ኤለቦሂዳድ፥ ቤቴልና ኤርማም፤
30 ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣
30 ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥
30 ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥
ኤርቱላ፥ ቡላ፥ ሔርማም፤
ይሁዳም ከወንድሙ ከስምዖን ጋር ሄደ፤ በሴፌት የተቀመጡትንም ከነዓናውያንን መቱ፤ ፈጽመውም አጠፉአት፤ የከተማዪቱንም ስም ሕርም ብለው ጠሩአት።
በዚያም ተራራማ አገር ይኖሩ የነበሩ አሞሬዎናውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፤ ንብ እንደምትነድፍም ነደፉአችሁ፤ አሳደዱአችሁም፤ ከሴይር እስከ ሔርማም ድረስ መቱአችሁ።
በዚያም ተራራ ላይ የተቀመጡ ዐማሌቃዊና ከነዓናዊ ወረዱ፤ መትተዋቸውም እስከ ኤርማ ድረስ አሳደዱአቸው። ወደ ከተማም ተመለሱ።
ባላ፥ ባቆብና አሶም፤
ሴቄላቅ፥ ማኬሪምር፥ ሴቱናቅ፤
በኢያሬሞት በቤርሳቤህ ለነበሩ፥ በኖባማ ለነበሩ፥
እግዚአብሔርም የእስራኤልን ድምፅ ሰማ፤ ከነዓናውያንንም አሳልፎ በእጃቸው ሰጣቸው፤ እነርሱንም፥ ከተሞቻቸውንም ሕርም ብለው አጠፉአቸው፤ የዚያን ስፍራ ስም “ሕርም” ብለው ጠሩት።