የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 2:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ድኀና ትክክለኛ የሆነውን ሰው እንጨቁን፤ ስለ መበለቷም አንጨነቅ፤ ለሽበታም ሽማግሌዎች ክብር አንስጥ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጻድ​ቁን ድሃ እን​ቀማ፤ ለባ​ል​ቴ​ቲ​ቱም አን​ራራ፤ ዕድ​ሜው ብዙ ከሆነ ከሽ​ማ​ግ​ሌም ሽበት የተ​ነሣ አን​ፈር።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 2:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች