የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 2:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሚያቀርቡት የተሳሳተ ክርክርም ይህ ነው፥ ለራሳቸውም እንዲህ ይላሉ፦ ሕይወታችን አጭርና አሳዛኝ ናት፤ ፍጻሜያችን በደረሰ ጊዜ መዳኛ የለንም፤ ከሙታን ሀገር የተመለሰ ሰው አናውቅም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የቀና ነገ​ርን ሳያ​ስቡ ራሳ​ቸው እን​ዲህ አሉ፥ ሕይ​ወ​ታ​ችን ጥቂት ነው፥ የሚ​ያ​ሳ​ዝ​ንም ነው-። ለሰ​ውም ሞት መድ​ኀ​ኒት የለ​ውም፥ ከመ​ቃ​ብ​ርም የተ​መ​ለሰ የታ​ወቀ የለ​ምና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 2:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች