የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መልአኩም እንዲህ አለው፦ “ከአባትህ ወገን የሆነች ሴት እንድታገባ ብሎ አባትህ የመከረህን ረሳኸው? ስማኝ ወንድሜ! ስለ ጋኔኑ እንደሆነ አትጨነቅ፥ አግባት፤ ዛሬ ማታ ሚስት እንድትሆንህ እንደሚሰጡህ አውቃለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ጫጕላ ቤትም በገ​ባህ ጊዜ የዕ​ጣን ዕራሪ ውሰድ፤ ከዚ​ህም ዓሣ ከጉ​በ​ቱና ከልቡ ጨም​ረህ አጢ​ስ​በት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች