መጽሐፈ ጦቢት 5:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ጦቢትም “ተባረክ ወንድሜ” አለው። ልጁንም ጠራና “ልጄ ለመንገድ የሚያስፈልገውን አዘጋጅና ከወንድምህ ጋር ሂዱ፥ በሰማይ ያለ አምላክ በደኀና እዛ ያድርሳችሁ፥ በደኀናና በጤና ወደ እኔ ይመልሳችሁ፥ ልጄ መልአኩ ከእናንተ ጋር ይሂድ፥ ይጠብቃችሁም” አለው። ጦቢያ ከመሄዱ በፊት አባቱንና እናቱን ሳማቸው፤ ጦቢትም “መልካም መንገድ” አለው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) እናቱ ሐናም አለቀሰች፤ ጦቢትንም እንዲህ አለችው፥ “ልጄን ለምን ላክኸው? እርሱ በፊታችን የሚወጣና የሚገባ፥ በእጃችን ያለ ምርኩዛችን አይደለምን? |