የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦቢትም “ከየትኛው ቤተሰብና ከየትኛው ነገድ ነህ? እስቲ ንገረኝ ወንድሜ” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መል​አ​ኩም፥ “ወገ​ኔ​ንና ሀገ​ሬን ትመ​ረ​ምር? ወይስ ከል​ጅህ ጋራ የም​ሄ​ድ​በ​ትን ዋጋ ትሰ​ጠኝ?” አለው። ጦቢ​ትም፥ “አንተ ወን​ድሜ ዘመ​ድ​ህ​ንና ስም​ህን ዐውቅ ዘንድ እወ​ዳ​ለሁ” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች