የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አሁን እውነቱን ሁሉ እነግራችኋለሁ፥ ምንም አልደብቃችሁም፥ የንጉሥን ምስጢር ደብቆ መያዝ፥ የእግዚአብሔርን ሥራዎች ግን በግልጽ መናገር መልካም ነው ብዬ ነግሬአችኋለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እነሆ፥ ነገ​ሩን ሁሉ ከእ​ና​ንተ አል​ሰ​ው​ርም፤ የመ​ን​ግ​ሥ​ትን ምሥ​ጢር ሊሰ​ው​ሩት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ግን በክ​ብር ሊገ​ል​ጡት መል​ካም እንደ ሆነ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች