የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 51:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነፍሴ እርሷን ለማግኘት ቃተተች፥ ሕጉንም በመፈጸም ረገድ ቸል ያልኩበት ነገር የለም፤ እጆቼን ወደ ሰማይ ዘረጋሁ፤ ስለ እርሷ የማውቀው ጥቂት በመሆኑ አምርሬ አለቀስሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰው​ነ​ቴም በእ​ርሷ ተበ​ረ​ታ​ታች፤ በሥ​ራ​ዬም ተራ​ቀ​ቅሁ፤ እጆ​ች​ንም ወደ ላይ አነ​ሣሁ፤ ለድ​ን​ቁ​ር​ና​ዬም አለ​ቀ​ስ​ሁ​ላት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 51:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች