የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 50:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጽዋውን ያነሣል፥ የወይኑንም ጭማቂ በዙሪያው ያፈሳል፥ በመሠዊያው ግርጌ ይረጫል፤ መዓዛውም የዓለምን ንጉሥ ልዑል እግዚአብሔርን ደስ ያሰኛል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የወ​ይ​ኑን ጽዋዕ ይዞ እጁን አነሣ፤ የወ​ይ​ኑን ዘለላ ደምም አፈ​ሰሰ፤ ለን​ጉሠ ነገ​ሥት ለል​ዑል በጎ መዓዛ አድ​ርጎ በመ​ሠ​ዊ​ያው እግር ሥር ያፈ​ስ​ሰው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 50:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች