Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 50:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ያኔ የአሮን ልጆች ይጮሃሉ፥ የብረት ጡሩምባቸውን ይነፋሉ፤ በእግዚአብሔር ፊት አስታዋሽ የሚሆን ከፍተኛ ድምፅ ይሰማል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የአ​ሮ​ንም ልጆች እየ​ጮሁ ምስ​ጋ​ና​ውን ይና​ገሩ ነበር፤ ተመ​ትቶ የተ​ሠራ የብር መለ​ከ​ት​ንም ይነፉ ነበር፤ በል​ዑ​ልም ፊት ማሰ​ባ​ሰ​ቢያ ሊሆን ቃላ​ቸ​ውን ያሰሙ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 50:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች