ከግልገሎቹ እንደሚጫወት ከአንበሶች ጋር፥ ከጠቦቶች እንደሚጫወት ከድቦች ጋር ተጫወተ።
በእርሱም ዘንድ አንበሳ እንደ ፍየል ጠቦት፥ ግስላም እንደ በግ ጠቦት ነበር።