የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 41:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስትሰጥም ሆነ ስትቀበል ትሕትና ባለማሳየትህ፥ ሰላምታ ላቀረቡልህ ሰላምታ በመንፈግህ፥

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመ​ከ​ራው ጊዜ ባል​ን​ጀ​ራ​ህን ቸል ማለት ኀፍ​ረት ነው፤ በሌላ ሰው ገን​ዘ​ብም መሳ​ሳት ኀፍ​ረት ነው። የጎ​ል​ማሳ ሚስት ማነ​ጋ​ገ​ርም ኀፍ​ረት ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 41:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች