ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 41:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በእውነትና በእግዚአብሐር ቃል ኪዳን ፊት፥ በመሠዊያው ላይ በመደገፍህ፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 የሚጠራህን ሰው ቸል ማለት ኀፍረት ነው፤ ወደ ሌላ ሰው ሚስትም መመልከት ኀፍረት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |