ልጄ ሆይ የምትሠራውን ሁሉ፥ በደግነት አድርገው፤ ከፍተኛ ስጦታዎችን ከሚያበረክት ሰው አብልጦ ትወደዳለህ።
ልጄ ሆይ፥ ሥራህ በሃይማኖትህ ይገለጥ፤ እውነተኞች ሰዎችም ይወድዱሃል።