ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥
ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣
ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።
ችግረኛ አፍሮ አይመለስ፤ ድሃና ምስኪን ስምህን ያመሰግናሉ።
ቀስተኞቹ ከበቡኝ፥ ኩላሊቴንም ቈራረጠ፥ እርሱም አልራራም፥ ሐሞቴን በምድር ላይ አፈሰሰ።
የዳዊት መዝሙር። በክፉዎች ላይ አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፥
በጌታ ጽና በተዕግሥትም ጠብቀው። መንገዱም በቀናችለትና በሚያደባ ሰው አትቅና።
የክፉዎችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።
ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኩላሊቴ ውስጥ ተከለ።