የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኃያል፥ ደግ፥ የሰው ልጆች ወዳጅ፥ ቆራጥ፥ አስተማማኝ፥ የማትሸበር፥ ሁሉን የምትችል፥ ሁሉን የምትቆጣጠር፥ አስተዋይ፥ ንጹሕ፥ ረቂቅ፥ የሆኑትን መንፈሶች ዘልቆ የሚገባ መንፈሳዊ አካል አላት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰው ወዳጅ፥ የጥ​በብ ወዳ​ጅዋ፥ ዐዋቂ፥ እው​ነ​ተኛ፥ ግዳጅ የሌ​ለ​በት፥ ትዕ​ግ​ሥ​ተኛ፥ ሁሉን የሚ​ችል፥ ሁሉ​ንም የሚ​ጐ​በኝ፥ ንጹ​ሓ​ትና አስ​ተ​ዋ​ዮች፥ ረቂ​ቃ​ትም በሆኑ ነፍ​ሳት የሚ​ያ​ድር ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 7:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች