Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 7:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ሰው ወዳጅ፥ የጥ​በብ ወዳ​ጅዋ፥ ዐዋቂ፥ እው​ነ​ተኛ፥ ግዳጅ የሌ​ለ​በት፥ ትዕ​ግ​ሥ​ተኛ፥ ሁሉን የሚ​ችል፥ ሁሉ​ንም የሚ​ጐ​በኝ፥ ንጹ​ሓ​ትና አስ​ተ​ዋ​ዮች፥ ረቂ​ቃ​ትም በሆኑ ነፍ​ሳት የሚ​ያ​ድር ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ኃያል፥ ደግ፥ የሰው ልጆች ወዳጅ፥ ቆራጥ፥ አስተማማኝ፥ የማትሸበር፥ ሁሉን የምትችል፥ ሁሉን የምትቆጣጠር፥ አስተዋይ፥ ንጹሕ፥ ረቂቅ፥ የሆኑትን መንፈሶች ዘልቆ የሚገባ መንፈሳዊ አካል አላት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 7:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች