የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የንጉሥን ምሥጢር ደብቆ መያዝ መልካም ነው፥ የእግዚአብሔርን ሥራዎች ግን መግለጥና መናገር ያስፈልጋል፥ መልካምን አድርጉ፥ ክፉም አይደርስባችሁም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የመ​ን​ግ​ሥ​ትን ምሥ​ጢር ሊሰ​ው​ሩት፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ግን በክ​ብር ሊገ​ል​ጡት ይገ​ባ​ልና፤ መከ​ራም እን​ዳ​ታ​ገ​ኛ​ችሁ በጎ ሥራን ሥሯት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች