እግዚአብሔር በርግጥ ይቀጣሃልና፥ “በኔ ላይ ሥልጣን የሚኖረው ማነው?” አትበል።
እኔ ኀይለኛ ነኝ፤ ማንስ ይችለኛል አትበል፥ እግዚአብሔር በቀልን ይበቀላልና።