የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 5:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሐሜተኛ ዝነኝነት ይቅርብህ፤ በምላስህ የሐሜት ወጥመድ አትዘርጋ፤ በሌላ ላይ እፍረት እንደሚወድቅበት፤ በአታላይ ሰው ላይም ብርቱ ፍርድ ይወድቅበታል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሐሜ​ተኛ አት​ሁን፥ በአ​ን​ደ​በ​ት​ህም አው​ታታ አት​ሁን፤ የሌባ እፍ​ረቱ ጥቂት ነው። አን​ደ​በቱ ሁለት የሆነ ሰው ግን መከ​ራው ጽኑ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 5:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች