Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ጥበብ 6:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ብዙ ምድርን የምትገዙ፥ በሠራዊትም ብዛት የምትታበዩ ስሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ታላላቅ ሕዝቦችን የምትመሩ፥ ባስገበራችኋቸው ሀገሮች ብዛት የምትታበዩ፥ እናንተ ሁላችሁ ስሙ Ver Capítulo |