Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ጥበብ 5:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ከመዓቱ ድል ነጎድ ደንጊያም ፈጥኖ በረዶን ያወርዳል፤ የባሕሩም ውኃ በእነርሱ ላይ ይበሳጭባቸዋል፤ ፈሳሾችም ይነዋወጣሉ፤ ፈጥነውም ይከቧቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ወስፈንጠሩ በቁጣ የተሞሉ በረዶዎችን ያዘንባል፤ የባሕር ውሃዎች በእነርሱ ላይ ይነሳሉ፤ ወንዞችም ያለ ምሕረት ያጥለቀልቋቸዋል። Ver Capítulo |