Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 16:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 አሦራውያን በመስዕ በኩል ከተራራው ወጡ፤ ከብዙ ሠራዊቶቻቸውም ጋር ወጡ፤ በብዛታቸውም ፈሳሹን ዘጉ። ፈረሶቻቸውም ኰረብታውን ሸፈኑት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ነገር ግን ሁሉን የሚችል ጌታ ሴት እጅ አስቆማቸው። Ver Capítulo |