Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 15:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ታላቁ ካህን ኢዮ​አ​ቄ​ምና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖሩ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእ​ስ​ራ​ኤል ያደ​ረ​ገ​ውን በጎ ነገር ያዩ ዘንድ፥ ዮዲ​ት​ንም ያዩ​አት ዘንድ፥ ከእ​ር​ሷም ጋራ ሰላ​ምታ ያደ​ርጉ ዘንድ መጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሊቀ ካህኑ ኢዮአቄምና በኢየሩሳሌም የሚቀመጡ የእስራኤል ሽማግሌዎች ጉባኤ፥ ጌታ ለእስራኤል የደረገውን መልካም ሥራ ለማየት፥ ዮዲትንም ለማየትና ለእርሷም ሰላምታ ለማቅረብ መጡ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 15:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos