Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መሳፍንት 9:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አቤ​ሜ​ሌ​ክም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ሦስት ዓመት ገዥ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አቢሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar




መሳፍንት 9:22
3 Referencias Cruzadas  

እስ​ራ​ኤ​ልም በሐ​ሴ​ቦ​ንና በመ​ን​ደ​ሮ​ችዋ፥ በአ​ሮ​ዔ​ርና በመ​ን​ደ​ሮ​ችዋ፥ በአ​ር​ኖ​ንም አቅ​ራ​ቢያ ባሉት ከተ​ሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀ​ምጦ በነ​በረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አላ​ዳ​ን​ሃ​ቸ​ውም ነበር?


ኢዮ​አ​ታ​ምም ሸሽቶ አመ​ለጠ፤ ወን​ድ​ሙን አቤ​ሜ​ሌ​ክ​ንም ፈርቶ ወደ ብኤር ሄደ፤ በዚ​ያም ተቀ​መጠ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክና በሰ​ቂማ ሰዎች መካ​ከል ክፉን መን​ፈስ ሰደደ፤ የሰ​ቂ​ማም ሰዎች የአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክን ቤት ከዱት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos