Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መሳፍንት 9:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አቢሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፣

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አቤ​ሜ​ሌ​ክም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ሦስት ዓመት ገዥ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar




መሳፍንት 9:22
3 Referencias Cruzadas  

እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለምን አልወሰዳችኋቸውም?


ከዚህ በኋላ ኢዮአታም ሸሽቶ አመለጠ፤ ብኤር ወደተባለች ቦታም መጣ፤ ወንድሙንም አቤሜሌክን ፈርቶ ስለ ነበር እዚያው ይኖር ጀመር።


እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ነዋሪዎች መካከል ክፉ መንፈስ ሰደደ፤ ስለዚህም የሴኬም ሰዎች አቤሜሌክን ከዱት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos