Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መሳፍንት 5:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ውኃ ለመነ፤ ወተ​ትም ሰጠ​ችው፤ በተ​ከ​በረ ዳካ እርጎ አቀ​ረ​በ​ች​ለት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ውሃ ለመነ፤ ወተት ሰጠችው፤ ለመኳንንት በሚገባ ዕቃ፣ ርጎ አቀረበችለት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ውኃ ለመነ፥ ወተትም ሰጠችው፥ በተከበረ ጽዋ እርጎ አቀረበችለት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ሲሣራ “ውሃ አጠጪኝ” አላት፤ እርስዋ ግን ወተት አቀረበችለት፤ በተከበረ ጽዋ እርጎ አመጣችለት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ውኃ ለመነ፥ ወተትም ሰጠችው፥ በተከበረ ዳካ እርጎ አቀረበችለት።

Ver Capítulo Copiar




መሳፍንት 5:25
4 Referencias Cruzadas  

እር​ጎና መዓር፥ ያን ያዘ​ጋ​ጀ​ው​ንም ጥጃ አመጣ፤ በፊ​ታ​ቸ​ውም አቀ​ረ​በው፤ እር​ሱም ከዛፉ በታች በፊ​ታ​ቸው ቆሞ ያሳ​ል​ፍ​ላ​ቸው ነበር፤ እነ​ር​ሱም በሉ።


የቄ​ና​ዊው የሔ​ቤር ሚስት ኢያ​ዔል፥ ከሴ​ቶች ይልቅ የተ​ባ​ረ​ከች ትሁን፤ በድ​ን​ኳን ውስጥ ከሚ​ኖሩ ሴቶች ይልቅ የተ​ባ​ረ​ከች ትሁን።


ግራ እጅ​ዋን ወደ ካስማ፤ ቀኝ እጅ​ዋ​ንም ወደ ሠራ​ተኛ መዶሻ አደ​ረ​ገች፤ በመ​ዶ​ሻ​ውም ሲሣ​ራን መታ​ችው፤ ራሱ​ንም ቸነ​ከ​ረች፤ ጆሮ ግን​ዱ​ንም በሳች፤ ጐዳ​ች​ውም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos