ኢዮብ 38:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለሴቶች የፈትልን ጥበብና የተለያዩ የጥልፍ ሥራዎችን ዕውቀት ማን ሰጠ? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ለልብ ጥበብን፣ ለአእምሮም ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ለልብ ጥበብን ለአእምሮስ ማስተዋልን የሰጠ ማነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? Ver Capítulo |