ኢዮብ 34:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ጆሮ ቃልን ትለያለችና፥ ጕሮሮም የመብልን ጣዕም ይለያል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ምላስ ምግብን አጣጥሞ እንደሚለይ፣ ጆሮም የንግግርን ለዛ ለይቶ ያውቃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ምላስ መብልን እንደሚያጣጥም፥ ጆሮም ቃላትን ይለያልና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የምግብ ጣዕም በምላስ እንደሚታወቅ፥ ንግግርም በጆሮ ይለያል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ትናጋ መብልን እንደሚቀምስ፥ ጆሮ ቃልን ትለያለችና። Ver Capítulo |