ኢዮብ 30:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ምሕረት የሌላቸው ሰዎች ደበደቡኝ፥ የገረፈችኝ እጅም በረታች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ተመልሰህ ጨካኝ ሆንህብኝ፤ በክንድህም ብርታት አስጨነቅኸኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ተመልሰህ ጨካኝ ሆንህብኝ፥ በጠንካራ እጅህም አሰቃየኸኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 እጅግ ጨከንክብኝ፤ በታላቅ ኀይልህም አሳደድከኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ተመልሰህ ጨካኝ ሆንህብኝ፥ በእጅህም ብረታት አስጨነቅኸኝ። Ver Capítulo |