ኢዮብ 30:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “አሁንም ነፍሴ በውስጤ ፈሰሰች፤ ጭንቀትም በእኔ ላይ ሞላ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “አሁን ነፍሴ በውስጤ ዐለቀች፤ የመከራ ዘመንም ይዞኛል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 “እነሆ ሕይወቴ እያለቀች ነው፥ የመከራም ዘመን ያዘኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “ነፍሴ እጅግ ተጨነቀች ለሞትም ተቃርቤአለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 አሁንም ነፍሴ በውስጤ ፈሰሰች፥ የመከራም ዘመን ያዘችኝ። Ver Capítulo |