ኢዮብ 30:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 “እነሆ ሕይወቴ እያለቀች ነው፥ የመከራም ዘመን ያዘኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “አሁን ነፍሴ በውስጤ ዐለቀች፤ የመከራ ዘመንም ይዞኛል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “ነፍሴ እጅግ ተጨነቀች ለሞትም ተቃርቤአለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “አሁንም ነፍሴ በውስጤ ፈሰሰች፤ ጭንቀትም በእኔ ላይ ሞላ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 አሁንም ነፍሴ በውስጤ ፈሰሰች፥ የመከራም ዘመን ያዘችኝ። Ver Capítulo |