Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 28:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ሞትና ሲኦል ወሬ​ዋን በጆ​ሮ​ቻ​ችን ሰማን ብለ​ዋል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ጥፋትና ሞት፣ ‘ወሬዋን ብቻ ሰማን’ ይላሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ጥፋትና ሞት፦ ስለ እርሷ በወሬ ሰማን ብለዋል።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ጥፋትና ሞት ‘ስለ እርስዋ የምናውቀው፥ በወሬ ብቻ ነው’ ይላሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ጥፋትና ሞት፦ ወሬዋን በጆሮቻችን ሰማን ብለዋል።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 28:22
6 Referencias Cruzadas  

ሲኦል በፊቱ ራቁ​ቱን ነው፥ ሞት​ንም ከእ​ርሱ የሚ​ጋ​ር​ደው የለም።


ቀላይ፦ በእኔ ውስጥ የለ​ችም ትላ​ለች። ባሕ​ርም፦ በእኔ ዘንድ የለ​ችም ይላል።


በሰው ሁሉ ዘንድ ተረ​ስ​ታ​ለች፥ ከሰ​ማይ ወፎ​ችም ተሰ​ው​ራ​ለች።


አሁንም ልጄ ሆይ፥ ስማኝ፥ መንገዴን የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።


በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው፤ እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፤ ስሙም በዕብራይስጥ አባዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos