ኢዮብ 22:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ንጹሕን ሰው ያድነዋል፤ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 በጎ ያልሆነውን ሰው እንኳ፣ ከአንተ እጅ ንጽሕና የተነሣ ያድነዋል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አንተም ቅን ልብ ያለህ ብትሆን እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፤ እጆችህም ከበደል ሥራ የነጹ ቢሆኑ እግዚአብሔር ይታደግሃል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ። Ver Capítulo |