ኢዮብ 22:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ራስህን ብታዋርድ ሰውም ኰራብኝ ብትል፥ ራሱን የሚያዋርደውን ሰው ያድነዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ሰዎች ቢዋረዱና አንተ፣ ‘ከፍ አድርጋቸው’ ብትል፣ እርሱ ዝቅ ያሉትን ያድናል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ቢያዋርዱ፥ አንተ ‘መነሣት አለ’ ትላለህ፥ ትሑቱንም ሰው ያድነዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ያዋርዳል፤ ትሑታንን ግን ያድናቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ቢያዋርዱህ አንተ ከፍ ከፍ ትላለህ፥ ትሑቱንም ሰው ያድነዋል። Ver Capítulo |